My360 Helper


መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ከሰው ልጆች ጋር ያለውን ግንኙነት የሚገልጽበት ዋና መንገድ የአጋርነት ምስልን በመጠቀም ነው። ይህ ቃል ኪዳንን የተመለከተው ቪዲዮ፣ እግዚአብሔር የቃል ኪዳን አጋር ቁንጮ በሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ዓለምን ይታደግ ዘንድ ከተለያዩ የሰው አጋሮች ጋር በተከታታይ የመሠረታቸውን መደበኛ ግንኙነቶች የሚያሳይ ነው። #BibleProject #Bible #ኪዳናት